የታለቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት መርሃ ግብር ይፋ ሆነ

የታለቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት መርሃ ግብር ይፋ ሆነ

በታላቁ ጉዞ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ መሰረት ወደ ሀገር ቤት የሚመጡ ዳያስፖራዎች በሚኖራቸው ቆይታ የሚሳተፉባቸውን መርሃ ግብሮች ብሄራዊ አስተባባሪ ኮሚቴው ዛሬ ይፋ አድርጓል። የብሄራዊ ኮሚቴው የኦፕሬሽናል ዘርፍ ንዑስ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ የተቀናጀ ዝግጅት መደረጉን አንስተው፣ ዳያስፖራው ሀገር ችግር በገጠማት ጊዜ በሚችለው ነገር ሁሉ አኩሪ […]